Monday, August 20, 2012

የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሞት ዛሬ ጠዋት በኢቲቪ ይፋ ሆኗል

  • የቀብር ስነ ስርዓቱ እስኪፈጸም ድረስ ብሔራዊ ሀዘን ቀን የሚንስትሮች ምክር ቤት አውጇል
  • የሀገሪቱ ባንዲራም ዝቅ ብሎ ይውለብለብ ተብሏል
  • የኮሙኒኬሽን ጉዳች ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ በረከት ስምኦን ስለ መለስ ዜናዊ ሞት የሰጠው መግለጫ ለማድመጥ ይህን ይጫኑ
  • ነገሮች ከድጡ ወደ ማጡ እንዳይሄዱ ከፍተኛ ስጋት አለ ፤ 
    ትንሽ ክፍተት የሚፈልገው የንግዱ ማህበረሰብ በዚህ አጋጣሚ የዋጋ ንረቱን አያባብሰውም ወይ ? የሚል ጥያቄ ለአቶ በረከት ቀርቦላቸዋል፡፡
  • ሀገሪቷን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃ/ማሪያም ደሳለኝ አማካኝነት ለጊዜው ትመራለች፡፡
  • የተለያዩ መንግስታዊ ፤ መንግስታዊ ያልሆኑ መስሪያ ቤቶች ፤ ዲፕሎማቶች እና የተለያዩ ኢምባሲዎች የሀዘን መግለጫቸውን እየገለጹ ይገኛሉ፡፡
  • ኢትዮጵያ ሬድዮ ድርጅት ለአንድ ሰዓት ያህል የዘፈን ክላሲካሎችን ሲያሰማ ቆይቷል ::
  • የቀብር ስነስርዓቱን በተመለከተ 7 አባላት ያሉት ብሔራዊ ኮሚቴ ተቋቁሟል  

    • BRUSSELS (Reuters) - Ethiopian Prime Minister Meles Zenawi died on Monday night in Brussels, a spokesman for the EU executive said on Tuesday. For more information click here
    •  David Cameron said Ethiopian prime minister Meles Zenawi had set an example for the African regio
    • ''We are very glad about Meles' death. Ethiopia is sure to collapse," Sheikh Ali Mohamud Rage, the spokesman for Al Shabaab told Reuters. 
    • Ethiopian strongman and Western ally, Meles, dies
       
    • የኢቲቪ የመጀመሪያ ዜናን ለማድመጥ ይህን  






በአንድ ሳምንት ውስጥ ......



ፈጣሪ ሆይ ለአገራችን ለኢትዮጵያ መልካም የሆነ የእምነትም ሆነ የመንግስት መሪ ስጣት ፤ ለመለስ ዜናዊ ቤተሰቦች  እግዚአብሔር መጽናናትን ያድልልን ፤  ነፍስ ይማር


3 comments:

  1. While we are fighting each other the PM post is taken by Protestant. Now we shall focus on Politics also.

    ReplyDelete
    Replies
    1. Was Meles Christian? Are you joking? Is a christian PM fights with innocent Monks in Waldba Monastery??? He was a pagan and his religion was disintegrating Ethiopia and killing innocent people. Dont try to cheat us!

      Delete
  2. Amen!!! Abetu maren yekerm belen

    ReplyDelete